Dear visitors,
Welcome to the website of the Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Canada. This website provides you with information and links leading to services provided by the Embassy. We provide information on trade, investment and tourism of Ethiopia as well as issues related to Diaspora to our visitors.
We would like to highlight issues that reflect the longstanding Ethio-Canadian relation in our website. Useful consular related resources are also included for Canadians, Ethiopians and Canadians of Ethiopian origin to further expedite our services.
I hope you will find this website useful and we look forward to serving you at the Embassy located at 275 Slater Street, Ottawa, Suite 1501, Ontario K1P5H9. We serve the public Monday to Friday, except on official Canadian and Ethiopian holidays, from 9:00a.m.--5:00 pm.
I thank you for your visit.
Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Canada.
በካናዳ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት በአሁኑ ወቅት በአገራችን በመካሄድ ላይ ካለው ለውጥና ዲያስፖራው በአገሩ ጉዳይ የበለጠ ተሳትፎውን እንዲያሳድግ በሰጠው ትኩረት የዲያስፖራ ጉዳዮችን የሚመራው የስራ ክፍል ከፍ ብሎ ራሱን ችሎ በኤጀንሲ ደረጃ እንዲዋቀር አድርጓል፡፡ ይህ አዲስ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ በይፋ ስራ ለማስጀመር በተለያዩ አገሮች የሚገኙ የዳያስፖራ ተወካዮች በስነ ስርዓቱ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡
ስለዚህ እ.ኤ.አ ማርች 1 ቀን 2019 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚካሄደው የ Launching ስነ ስርዓት ላይ ከካናዳ ሁለት የራሳቸውን የትራንስፖርትና ሌሎች ወጪዎችን በመሸፈን ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ የኮሙኒቲ አባላት በኦታዋ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በስልክ ቁጥር 613-565-6637 Ext. 203 ወይም Ext. 204 በመደወል ወይም በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢፌዲሪ ኤምባሲ
ኦታዋ ካናዳ
INFORMATION REGRDING THE DIASPORA TRUST FUND
Invitation for Bid
Name of Country: Ethiopia
Name of Project: Procurement of 400,000 MT wheat grain or milling wheat for Ministry of Trade and Industry (Ethiopian Trading Business Corporation).
Procurement Reference number: PPPDS/ETBC/ICB/PG/131/03/2011
(a) Documents will be issued at Ministry of Finance, compound No.2, block 5th, 1stfloor, room No. 101, Telephone 011-1-540524, 011-1-223755/22
(b) Bids must be delivered to, and will be opened at PPPDS, Ministry of Finance, compound No.2, Block No. 5th, 1st floor conference Hall.
PPPDS reserves the right to reject any or all bids and any items on the bid.
Public Procurement and Property Disposal Service (PPPDS)
Tel. 011-1-540524, 011-1-223755 or 011-1-223722
Website; http://www.pppds.gov.et
Addis Ababa, Ethiopia
ለውድ ተገልጋዮቻችን በሙሉ፡-
ኤምባሲያችን በፓስፖርት፣ ቪዛና የሰነድ ማረጋገጫ አገልግሎቶች ላይ ባለው የምንዛሪ ልዩነት የዋጋ ለውጥ ያደረገ መሆኑን እየገለጸ አገልግሎቶቹንና የዋጋ ዝርዝር በተመለከተ በድኅረ ገጻችን Consular Section በሚለው ሜኑ ስር የምታገኙ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ
ኦታዋ ካናዳ
ለሁሉም ኢትዮጵያዊያንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን
በካናዳ በጉዲፈቻ መንገድ የመጡ ህፃናትና ወጣቶች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ሚሲዮናችን እነዚህን ዜጎች በማግኘትና ፍላጎት ያላቸውን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለማገናኘት እንዲሁም ያሉበትን ሁኔታ ኤምባሲው ለማወቅና ለመደገፍ ስለፈለገ ይህ መረጃ እንዲደርሳቸውና አድራሻቸውን እንድታሳውቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ስልክ ቁጥር (613) 565 6637 ext 204፣ 207፣ 213
ወይም በኢሜል፡ info@ethioembassycanada.org
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ኤምባሲ ኦታዋ
Announcement
For all types of Visas /ለሁሉም ዓይነት የቪዛ ጥያቄ /
Use online E-Visa:
https://www.evisa.gov.et/#/home
Announcement [ለውድ ተገልጋዮች!!]
ጉዳዩ፡ የውክልና ሰነዶችን የማረጋገጥ አገልግሎት አሰራር ላይ የተደረገ ለውጥን ይመለከታል፡፡
ከዚህ ቀደም አገልግሎቱ ያላበቃ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ወይም አገልግሎቱ ያላበቃ የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ ለያዛችሁ ተገልጋዮች ያዘጋጃችሁትን ውክልና ኖታሪ [ Notary] በማድረግ ብቻ ወደ ኤምባሲያችን በመላክ የማረጋገጥ ስራ ስናከናውን መቆየታችን ይታወቃል፡፡ ሆኖም ከሰኔ 14 ቀን 2010 ዓ/ም [ ከጁን 21/2018] ጀምሮ ማንኛውም ወደ ኤምባሲያችን የሚላኩ ኖታሪ [ Notary] የተደረጉ የውክልና ሰነዶች ወደ ኤምባሲያችን ከመላካቸው በፊት እንደሌሎች ሰነዶች ኦታዋ በሚገኘው የካናዳ ግሎባል አፌየርስ [ Canadian global Affairs in Ottawa ] ከተረጋገጡ በኋላ ወደ ኤምባሲያችን መላክ እንደሚኖርባቸው በአክብሮት መግለጽ እንወዳለን፡፡በሌላ በኩል የውክልና ሰነድ መስጠት ለሚፈልጉ ቫሊድ የሆነ የኢትዮጵያ ፓስፖርትና ትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ ያላቸው ተገልጋዮች ኤምባሲው ጽ/ቤት በአካል ቀርበው ሰነዱ ላይ በመፈረም በቀላሉ አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቆንስላ አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ እባክዎ www.ethioembassycanada.org ይጎብኙ፡፡
EMBASSY OF ETHIOPIA
WASHINGTON DC, USA
ETHIOPIAN CONSULATE GENERAL
LOS-ANGELES, LA, USA
ETHIOPIAN MISSION TO THE UN
NEW YORK, USA
MINISTRY OF FOREIGN AFFAIRS
ADDIS ABABA, ETHIOPIA
Embassy Address:
1501-275 Slater Street, Ottawa Ontario
K1P 5H9 Canada
Tel (613) 565 6637 / Fax (613) 565 9175
Email: info@ethioembassycanada.org
For consular services
Email: consular@ethioembassycanada.org