The House of People’s Representative (HPR) has appointed the 42 years old Abiy Ahmed (PhD) as the next Prime Minster of Ethiopia on April 2, 2018.
It was recalled that the ruling party Ethiopian People’s Revolutionary Front (EPRDF) has elected Abiya as reviewed the detailed reports of its Executive Committee of the Front, performances of each national party towards the implementation of the in-depth renewal program since March 20, 2018.
Abiy has elected as the chairman of the ruling party following the resignation of Chairperson Hailemariam Dessalegn.
On his previous carrier Abiy has served as head of OPDO Secretariat and Oromia Housing and Urban Development Office with the title of Deputy President of the Oromia Region.
He has also served as Director-General of Science and Technology Information Center (STIC) and Minister of Science and Technology (MoST) after he became executive member of OPDO in 2015, Abiy.
He has also served in the Ethiopian armed forces in the rank of a Lieutenant Colonel.
Accordingly, he joined the struggle during early 1991, just a few months before the downfall of the military regime, at the age of 15.
He also was sent to Rwanda, as a member of the UN peacekeeping force mission from 1993 to 1996.
He was appointed as the Minister of Science and Technology as Hailemariam Deesalegn presented him to the House of people's Representative in 2015.
በካናዳ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት በአሁኑ ወቅት በአገራችን በመካሄድ ላይ ካለው ለውጥና ዲያስፖራው በአገሩ ጉዳይ የበለጠ ተሳትፎውን እንዲያሳድግ በሰጠው ትኩረት የዲያስፖራ ጉዳዮችን የሚመራው የስራ ክፍል ከፍ ብሎ ራሱን ችሎ በኤጀንሲ ደረጃ እንዲዋቀር አድርጓል፡፡ ይህ አዲስ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ በይፋ ስራ ለማስጀመር በተለያዩ አገሮች የሚገኙ የዳያስፖራ ተወካዮች በስነ ስርዓቱ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡
ስለዚህ እ.ኤ.አ ማርች 1 ቀን 2019 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚካሄደው የ Launching ስነ ስርዓት ላይ ከካናዳ ሁለት የራሳቸውን የትራንስፖርትና ሌሎች ወጪዎችን በመሸፈን ለመሳተፍ ፍላጎት ያላችሁ የኮሙኒቲ አባላት በኦታዋ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በስልክ ቁጥር 613-565-6637 Ext. 203 ወይም Ext. 204 በመደወል ወይም በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢፌዲሪ ኤምባሲ
ኦታዋ ካናዳ
INFORMATION REGRDING THE DIASPORA TRUST FUND
Invitation for Bid
Name of Country: Ethiopia
Name of Project: Procurement of 400,000 MT wheat grain or milling wheat for Ministry of Trade and Industry (Ethiopian Trading Business Corporation).
Procurement Reference number: PPPDS/ETBC/ICB/PG/131/03/2011
(a) Documents will be issued at Ministry of Finance, compound No.2, block 5th, 1stfloor, room No. 101, Telephone 011-1-540524, 011-1-223755/22
(b) Bids must be delivered to, and will be opened at PPPDS, Ministry of Finance, compound No.2, Block No. 5th, 1st floor conference Hall.
PPPDS reserves the right to reject any or all bids and any items on the bid.
Public Procurement and Property Disposal Service (PPPDS)
Tel. 011-1-540524, 011-1-223755 or 011-1-223722
Website; http://www.pppds.gov.et
Addis Ababa, Ethiopia
ለውድ ተገልጋዮቻችን በሙሉ፡-
ኤምባሲያችን በፓስፖርት፣ ቪዛና የሰነድ ማረጋገጫ አገልግሎቶች ላይ ባለው የምንዛሪ ልዩነት የዋጋ ለውጥ ያደረገ መሆኑን እየገለጸ አገልግሎቶቹንና የዋጋ ዝርዝር በተመለከተ በድኅረ ገጻችን Consular Section በሚለው ሜኑ ስር የምታገኙ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ
ኦታዋ ካናዳ
ለሁሉም ኢትዮጵያዊያንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን
በካናዳ በጉዲፈቻ መንገድ የመጡ ህፃናትና ወጣቶች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ሚሲዮናችን እነዚህን ዜጎች በማግኘትና ፍላጎት ያላቸውን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለማገናኘት እንዲሁም ያሉበትን ሁኔታ ኤምባሲው ለማወቅና ለመደገፍ ስለፈለገ ይህ መረጃ እንዲደርሳቸውና አድራሻቸውን እንድታሳውቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ስልክ ቁጥር (613) 565 6637 ext 204፣ 207፣ 213
ወይም በኢሜል፡ info@ethioembassycanada.org
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ኤምባሲ ኦታዋ
Announcement
For all types of Visas /ለሁሉም ዓይነት የቪዛ ጥያቄ /
Use online E-Visa:
https://www.evisa.gov.et/#/home
Announcement [ለውድ ተገልጋዮች!!]
ጉዳዩ፡ የውክልና ሰነዶችን የማረጋገጥ አገልግሎት አሰራር ላይ የተደረገ ለውጥን ይመለከታል፡፡
ከዚህ ቀደም አገልግሎቱ ያላበቃ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ወይም አገልግሎቱ ያላበቃ የትውልድ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ ካርድ ለያዛችሁ ተገልጋዮች ያዘጋጃችሁትን ውክልና ኖታሪ [ Notary] በማድረግ ብቻ ወደ ኤምባሲያችን በመላክ የማረጋገጥ ስራ ስናከናውን መቆየታችን ይታወቃል፡፡ ሆኖም ከሰኔ 14 ቀን 2010 ዓ/ም [ ከጁን 21/2018] ጀምሮ ማንኛውም ወደ ኤምባሲያችን የሚላኩ ኖታሪ [ Notary] የተደረጉ የውክልና ሰነዶች ወደ ኤምባሲያችን ከመላካቸው በፊት እንደሌሎች ሰነዶች ኦታዋ በሚገኘው የካናዳ ግሎባል አፌየርስ [ Canadian global Affairs in Ottawa ] ከተረጋገጡ በኋላ ወደ ኤምባሲያችን መላክ እንደሚኖርባቸው በአክብሮት መግለጽ እንወዳለን፡፡በሌላ በኩል የውክልና ሰነድ መስጠት ለሚፈልጉ ቫሊድ የሆነ የኢትዮጵያ ፓስፖርትና ትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ ያላቸው ተገልጋዮች ኤምባሲው ጽ/ቤት በአካል ቀርበው ሰነዱ ላይ በመፈረም በቀላሉ አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ቆንስላ አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ እባክዎ www.ethioembassycanada.org ይጎብኙ፡፡
EMBASSY OF ETHIOPIA
WASHINGTON DC, USA
ETHIOPIAN CONSULATE GENERAL
LOS-ANGELES, LA, USA
ETHIOPIAN MISSION TO THE UN
NEW YORK, USA
MINISTRY OF FOREIGN AFFAIRS
ADDIS ABABA, ETHIOPIA
Embassy Address:
1501-275 Slater Street, Ottawa Ontario
K1P 5H9 Canada
Tel (613) 565 6637 / Fax (613) 565 9175
Email: info@ethioembassycanada.org
For consular services
Email: consular@ethioembassycanada.org